Announcement 2018 ዓም የአዲስ ቅበላ ሰልጣኞች

2018 ዓም የአዲስ ቅበላ ሰልጣኞች

25th September, 2025

 አስደሳች ዜና ለሥልጠና ፈላጊዎች በሙሉ

ምሥራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በከተማችን ከሚገኙ ስድስት የመንግስት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች መካከል አንዱ ነው፡፡ ኮሌጃችን  በገበያ ፍላጎት መሰረት ክህሎት ያለው፣ በዲሲፕሊን የታነጸ፣ ተነሳሽነት የተላበሰና ከአዳዲስ አሰራሮች ጋር ተዋህዶ ስራውን የሚያከናውን የሰለጠነ  የሰዉ ኋይል ማፍራትን ዓላማ አድርጎ ደረጃውን በጠበቀ እና በተሟላ የማሰልጠኛ ወርክ ሾፕ ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በቀን እና በማታ በቅዳሜና እሁድ መርሃግብር በሚከተሉት የሙያ ዘርፎች ከደረጃ 1- 5 ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማሰልጠን ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለሆነም የስራና ክህሎት ሚ/ር ያወጣውን የመግቢያ መስፈርት የምታሟሉ መጥታችሁ እንድትመዘገቡ ጥሪያችን እናስተላልፋለን፡፡

.

Copyright © All rights reserved.

Created with